ባለ2 መኝታ አፓርታማ አፍሪካ ህብረት አጠገብ - 110 ካሬ — 1
1 / 1
አፓርትመንትሽያጭ3 ሳምንት በፊት

ባለ2 መኝታ አፓርታማ አፍሪካ ህብረት አጠገብ - 110 ካሬ

13,225,200 ብር

Addis Ababa(ክልል)አፍሪካ ህብረት (African Union)(አካባቢ)

አፍሪካ ህብረት ዋናው መስሪያ ቤት አጠገብ, አዲስ አበባ

ንብረቱን ያጋሩ · Share Property

TelegramWhatsAppFacebook

የቤቱ ዝርዝር

2ክፍሎች
110ካሬ ሜ.

ዝርዝር መግለጫ

ሪያሊቲ ሪል እስቴት (10 ፕሮጀክቶችን ካስረከበ) - አፍሪካ ህብረት ዋናው መስሪያ ቤት አጠገብ ለማከራየት ወይም መልሶ ለመሸጥ አዋጭ አፓርታማ። ባለ2 መኝታ፣ 110 ካሬ፣ ጠቅላላ ዋጋ በከፊል ማጠናቀቂያ 13,225,200 ብር፣ 10% ቅድመ ክፍያ 1,322,520 ብር። ህንፃው 1000 ካሬ ይዞታ ላይ ያረፈ፣ 4 ቤዝመንት + 19 ወለል፣ 3 ሊፍት፣ ጂምናዚየም፣ ጀነሬተሮች፣ የጋራ ቴራስ፣ የከርሰምድር ውሃ። ከ108,000 ብር/ካሬ ጀምሮ ዋጋ።

የመጣ ዝርዝር · Imported Listing

ተመሳሳይ ቤቶች

የሚሸጡት ወይም የሚያከራዩት ንብረት አለዎት?

Do you have a property to sell or rent?

ንብረትዎን በነፃ ያትሙ እና በሺዎች የሚቆጠሩ ገዢዎችን ያግኙ።
Publish your property for FREE and reach thousands of potential buyers.

ተመሳሳይ ንብረቶች እየፈለጉ ነው?

Looking for similar properties?

ነጻ መለያ ይፍጠሩ እና ተመሳሳይ ንብረቶች ሲገኙ ማሳወቂያ ይቀበሉ።
Create a free account and receive notifications when similar properties become available.

ሻጭ

13,225,200 ብር

ደውሉ